🎉 ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!!! 2017 ዓ/ም
ልጆችዎን በደረሰ ጣሰው አፀደ-ህፃናት ፩ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለማስመዝገብ ምዝገባ አሁን ክፍት ነው። እባክዎ የምዝገባ አይነትዎን ይምረጡ፦
በዚህ በአካባቢያችን በሚገኘው በአፀደ ህፃናት ት/ት ፕሮግራም ህፃናት ለመደበኛው ት/ት ፕሮግራም የሚያዘጋጀውን የቅድመ ዝግጅት ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆን ነው፡፡
በት/ቤቱ የሚገኙ ተማሪዎች በተዘጋጀላቸው ት/ት፣ - ፕሮግራም በዕውቀት የተዘጋጀ አዕምሮ - በጨዋታ/በሰውነት ማጎልመሻ፣ ት/ት የዳበረ አካል - በስሜታዊና ማህበራዊ ሥነ-ሥርዓታዊ የጎለበተና ለመደበኛው ት/ት ፕሮግራም ዝግጁ የሆነ ታዳጊ ህፃን ማየት ነው፡፡
በዕውቀት የዳበረ፣ በሥነ-ምግባር የታነፀ፣ እንዲሁም የግዕዝ ቋንቋን ከጠፋበት መፈለግ የሚችል ትውልድ መቅረፅ ነው፡፡
ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ እንሰጣለን
በመልካም ሥነምግባር የታነፁ ዜጎችን እናፈራለን
ፈጠራና ችግር ፈቺነትን እናበረታታለን
አድሎ አለማድረግ
ቅንነት
ሀቀኝነት
ግልፅነት
ተጠያቂነት
ታማኝነት
በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር የምትኖሩ የትምህርት ቤታችን ወዳጆች፣ ለተማሪዎቻችን የተሻለ የመማሪያ አካባቢ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት የድርሻዎን እንዲወጡ በትህትና እንጠይቃለን።
የአሁኑ ግብ፦ ለአዳዲስ ኮምፒውተሮች ግዢ (35% ተሳክቷል)
በውጭ አገር ለምትኖሩ
በቀጥታ ለመላክ (Direct)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር፦ 1000XXXXXXXXX
በቀጥታ ለመላክ፦
+251 994 767 650
ሌሎች የድጋፍ መንገዶችን ለመጠየቅ በዋትስአፕ ያግኙን፦
+251 994 767 650